24ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ተካሄደ።

image description
- ውስጥ ስፖርት    0

24ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ተካሄደ።

24ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ተጀመረ

ህዳር 8 ቀን 2017ዓ.ም ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ

24ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያን በቺካጎ ማራቶን የዓለማችን ፈጣኑን የማራቶን ሰዓት ያስመዘገበችው ኬንያዊቷ ሩት ቼፕንገቲች አስጀምራለች።

የኢፌድሪ ፕሬዘዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ክብርት ሸዊት ሻንካ አቶ በላይ ደጀን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ሀላፊ እና አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሚካሄድበት ስፍራ ተገኝተዋል፡፡

የ2017 ሶፊ ማልት መነሻ እና መድረሻው መስቀል አደባባይ ያደረገው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ 10ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ ተጠናቀቀ

በዝግጅቱ ላይ ፕሬዘዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ፣ከንቲባ አዳነች አቤቤ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ክብርት ሸዊት ሻንካ

የቱሪዝም ሚኒስትር ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በላይ ደጀን ታዋቂ አትሌቶች አምባሳደሮች ጨምሮ 50ሺ ተሳታፊዎች እና ከ500 በላይ አትሌቶች ተሳትፈውበታል

ሴቶች ባደረጉት ውድድር

🥇አሳየች አይቼው🏆

🥈የኔዋ ንብረት

🥉ቦሰና ሙላት በመሆን አጠናቀዋል

በወንዶች

🥇ቢኒያም መሐሪ🏆

🥈አዲሱ ነጋሽ

🥉ይስማው ግሩም

በዚህ የፈጣን ማዕበል ሩጫ ከ10 ሺህ በላይ ሯጮች የሚሳተፉ ሲሆን፣ ታዋቂ እና ታዳጊ አትሌቶች ተሳታፊ ናቸው፡፡

በውድድሩ ከ1ኛ እስከ 10ኛ ለሚወጡት አትሌቶች የሜዳሊያ እና የገንዘብ ሽልማት የሚበረከት ሲሆን፣ ውድድሩን ላጠናቀቁት በሙሉ የሜዳሊያ ሽልማት ይሰጣል፡፡


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.