ቢሮው 19ኛዉ የብሔር ብሔረሰቦች ሕዝቦች ቀንን...

image description
- ውስጥ ወጣቶች    1

ቢሮው 19ኛዉ የብሔር ብሔረሰቦች ሕዝቦች ቀንን በድምቀት አከበረ

ቢሮው 19ኛዉ የብሔር ብሔረሰቦች ሕዝቦች ቀንን በድምቀት አከበረ

ሕዳር 10 ቀን 2017 ዓ.ም ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ

የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና ስፓርት ቢሮ "ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት"በሚል መሪ ቃል 19ኛዉን የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀንን በድምቀት አከበረ

በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘውን የብሔር ብሔረሰቦች ቀን የቢሮ አመራሮች ከመላው ሰራተኛ ጋር በመሆን በፓናል ውይይት እና በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት አክብረዋል

የኢፌዴሪ ህገ-መንግስት የጸደቀበት ህዳር 29 ቀን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በሚል ስያሜ በየዓመቱ በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር የገለጹት የቢሮ አማካሪ አቶ ታሪኩ እሸቴ ሕብረ ብሔራዊ ሥርዓት አስፈላጊነት የፌደራሊዝም ጽንሰ ሐሳቦች የፌደራል ስርዓት መነሻ ሁኔታ ስለ ሕብረ ብሔራዊ አንድነት ጥቅሞች በዓለም ላይ ስላሉ የፌደራሊዝም ስርዓት አይነቶች ሰፊ ማብራርያ ሰጥተዋል

ሕብረ ብሔራዊ ፌደራል ስርዓትን በመረዳት በኢትዮጵያዊነት ላይ የጋራ ግንዛቤ መያዝ ያስፈልጋል ያሉት አቶ ታሪኩ ለጠንካራ ሀገርና ሀገረ መንግስት ግንባታ የፌደራል ስርዓት ወሳኝ መሆኑን አስገንዝበዋል

ታማኝ ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎች ለማግኘት የቢሮውን ማኅበራዊ ሚዲያ ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ 👇👇👇እናመሰግናለን

👍👍👍 ፌስ ቡክ ገጽ:- https://www.facebook.com/profile.php?id=100069054105219

👍👍👍 ቴሌግራም ቻናል: https://t.me/youthsport2014

👍👍👍ትዊተር

https://twitter.com/compose/tweet

👍👍👍ቲክቶክ

https://vm.tiktok.com/ZM2j4H9mE/

👍👍👍ኢንስታግራም

https://www.instagram.com/addis_abeba_youth_and_sport_/

👍👍👍 ኢሜል

addissport2013@gmail.com

+5

ሁሉም የስሜት መግለጫዎች

67Dawit Dave፤ Gossaye Alemayehu እና 65 ሌሎች


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.