በአራት ክፍለ ከተሞች ለሚሰለጥኑ ታዳጊ ወጣቶች...

image description
- ውስጥ ስፖርት    0

በአራት ክፍለ ከተሞች ለሚሰለጥኑ ታዳጊ ወጣቶች የጤና ምርመራ ተካሄደ

በአራት ክፍለ ከተሞች ለሚሰለጥኑ ታዳጊ ወጣቶች የጤና ምርመራ ተካሄደ

ሕዳር 11 ቀን 2017 ዓ/ም ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ በአምስት ክፍለ ከተማ የታዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና ፕሮጀክት ልማት ስልጠና ጣቢያ ሰልጣኞች የአመጋገም ግምገማ እና የእድሜ ምርመራ አካሄደ

የጤና ምርመራው በየካ፣በአዲስ ከተማ፣ በለሚ ኩራ እና በጉለሌ ክፍለ ከተማ በልዩ ልዩ የስፖርት አይነት ለሚሰለጥኑ ታዳጊ መካሄዱ ተመልክቷል

ተተኪ ሰፓርተኞች በብዛትና በጥራት ለማፍራት ከሚደረጉ ዙርፈ ብዙ እንቅስቃሴ አንዱ የታዳጊ ወጣቶች የጤና ምርመራ መሆኑን የስፓርት ትምህርትና ስልጠና ዳይሮክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ጎሳዬ አለማየሁ ገልጸዋል

ምርመራው ለታዳጊ ወጣቶች የአመጋገብ ሁኔታ እና አካላዊ ጤንነታቸውን ለማየት የሚያስችል መሆኑን የገለጹት በቢሮ የሕክምና ቡድን መሪ ወይዘሮ ሐያት ኪያር የተተኪ ስፓርተኞችን ዕድሜ ምርመራ በሁሉም ክፍለ ከተሞች እንደሚከናወን ገልጸዋል።

በአራቱም ክፍለ ከተሞች በተካሄደው ምርመራ የእድሜ ኒውትሬሽናል ስታተስ የመጀመሪያ ዙር የእይታ ደረጃ ልኬት፣የጥርስ ጤንነት እና የአካላዊ ቁመና ጤነኝነት በመለካት የሰውነት መጠነ ዙሪያ ምርመራ መሆኑ ተመልክቷል፡፡

የቢሮውን ማኅበራዊ ሚዲያ ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ 👇👇👇እናመሰግናለን

👍👍👍 ፌስ ቡክ ገጽ:- https://www.facebook.com/profile.php?id=100069054105219

👍👍👍 ቴሌግራም ቻናል: https://t.me/youthsport2014

👍👍👍ትዊተር

https://twitter.com/compose/tweet

👍👍👍ቲክቶክ

https://vm.tiktok.com/ZM2j4H9mE/

👍👍👍ኢንስታግራም

https://www.instagram.com/addis_abeba_youth_and_sport_

+2

ሁሉም የስሜት መግለጫዎች

77Dawit Dave፤ Gossaye Alemayehu እና 75 ሌሎች


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.