የወርልድ ቴኳንዶ ስፖርት ፌስቲቫልና ትርኢት ተካ...

image description
- ውስጥ ስፖርት    0

የወርልድ ቴኳንዶ ስፖርት ፌስቲቫልና ትርኢት ተካሄደ

የወርልድ ቴኳንዶ ስፖርት ፌስቲቫልና ትርኢት ተካሄደ

ታህሳስ 27 ቀን 2017ዓ.ም ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ከአዲስ አበባ ወርልድ ቴኳንዶ ፌደሬሽን እና ከቦሌ ክፍለ ከተማ ወጣቶችና ስፖርት ፅ/ቤት ጋር በመተባበር የወርልድ ቴኳንዶ ስፖርት ፌስቲቫልና ትርኢት አካሄደ።

በቦሌ ገርጂ ትምህርት ቤት በተካሄደው የስፖርት ፌስቲቫል እና ትርኢት ከአስራንዱም ክፍለ ከተሞች የመጡ የወርልድ ቴኳንዶ አሰልጣኞች፣ ሰልጣኞች፣ ታዳጊዎች፣ ወጣቶች እና የስፖርት ቤተሰቦች ተሳትፈውበታል።

በፌስቲቫሉም የተለያዩ የስፖርት ትርኢቶች የቀረቡ ሲሆን የወርልድ ቴኳንዶ ስፖርትን ለማስፋፋት እንደነዚህ አይነት ፕሮግራሞች ሚናቸው የጎላ እንደሆነ በፕሮግራሙ ላይ ተመላክቷል።

የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶቾ እና ስፖርት ቢሮ የማህበረሰብ ስፖርት ማስፋፊያና ማደራጃ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ እንግዳወርቅ ዳንኤል የስፖርት ፌስቲቫሎች እና ትርኢቶች መዘጋጀታቸው ስፖርትን በከተማ ደረጃ ለማስፋፋት እና ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት እንደሚረዳ አሳውቀዋል።

ታማኝ ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎች ለማግኘት የቢሮውን ማኅበራዊ ሚዲያ ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ 👇👇👇እናመሰግናለን

👍👍👍 ፌስ ቡክ ገጽ:- https://www.facebook.com/profile.php?id=100069054105219

👍👍👍 ቴሌግራም ቻናል: https://t.me/youthsport2014

👍👍👍ትዊተር

https://twitter.com/compose/tweet

👍👍👍ቲክቶክ

https://vm.tiktok.com/ZM2j4H9mE/

👍👍👍ኢንስታግራም

https://www.instagram.com/addis_abeba_youth_and_sport_/

👍👍👍 ኢሜል

addissport2013@gmail.com

 


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.