የከተራ እና ጥምቀት በዓላት ሀይማኖታዊ ቱፊታቸው...

image description
- ውስጥ ወጣቶች    0

የከተራ እና ጥምቀት በዓላት ሀይማኖታዊ ቱፊታቸውን ጠብቀው ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲሸጋገሩ ወጣቶች ሀላፊነታቸውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ።

የከተራ እና ጥምቀት በዓላት ሀይማኖታዊ ቱፊታቸውን ጠብቀው ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲሸጋገሩ ወጣቶች ሀላፊነታቸውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለፀ።

ጥር 06 ቀን 2017ዓ.ም ወጣት እና ስፖርት ቢሮ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ የጥምቀት እና የከተራ በዓላት ሀይማኖታዊ ቱፊታቸውን ጠብቀው በሰላም እንዲከበሩ እና ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲተላለፉ ለማስቻል ከማህበራዊ ሚዲያ አንቂዎች ጋር ውይይት አካሄደ።

ማህበራዊ ሚዲያን ለበጎ አላማ በሚል መሪ ሀሳብ በተካሄደው ውይይት ወጣቶች ማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም የከተማዋን ብሎም የሀገርን ገፅታ የሚገነቡ መልዕክቶችን ሊያስተላልፉ እንደሚገባ ተገልፃል።

የከተራ እና የጥምቀት በዓላትን ሀይማኖታዊ እሴቶቻቸውን ጠብቆ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲተላፉ እና የቱሪስት መስህብ እንዲሆኑ ወጣቶች በማህበራዊ ሚዲያ አማራጮቸን በመጠቀም ለአለም ሊያስተዋውቁ እንደሚገባ በመድረኩ ተመላክቷል።

የጥምቀት በዓል በአለም በማይዳሰሱ ቅርስነት የተመዘገበ በርካታ የውጭ ሀገር ዜጎች የሚታደሙበት በዓል በመሆኑ በዓሉ ሀይማኖታዊ እሴቱን ጠብቆ ካለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም ተጀምሮ በሰላም እንዲጠናቀቅ ወጣቶች ሀላፊነታቸውን እንዲሚወጡ ተናግረዋል።

ታማኝ ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎች ለማግኘት የቢሮውን ማኅበራዊ ሚዲያ ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ 👇👇👇እናመሰግናለን

👍👍👍 ፌስ ቡክ ገጽ:- https://www.facebook.com/profile.php?id=100069054105219

👍👍👍 ቴሌግራም ቻናል: https://t.me/youthsport2014

👍👍👍ትዊተር

https://twitter.com/compose/tweet

👍👍👍ቲክቶክ

https://vm.tiktok.com/ZM2j4H9mE/

👍👍👍ኢንስታግራም

https://www.instagram.com/addis_abeba_youth_and_sport_/

👍👍👍 ኢሜል

addissport2013@gmail.com

ሁሉም የስሜት መግለጫዎች

90Dawit Dave፤ Gossaye Alemayehu እና 88 ሌሎች


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.