የዕለቱ የክብር እንግዶች መልዕክታቸውን አስተላል...

image description
- ውስጥ ወጣቶች    0

የዕለቱ የክብር እንግዶች መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል 7ኛው ከተማ አቀፍ ከተማ አቀፍ አማተር የኪነ ጥበብ ቡድኖች የባህላዊ ውዝዋዜ እና ዘመናዊ ዳንስ ውድድር

የዕለቱ የክብር እንግዶች መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል

7ኛው ከተማ አቀፍ ከተማ አቀፍ አማተር የኪነ ጥበብ ቡድኖች የባህላዊ ውዝዋዜ እና ዘመናዊ ዳንስ ውድድር ላይ የተገኙ የክብር እንግዶች መልእክታቸውን አስተላልፈዋል

#ሚሊኒየም አዳራሽ ቀጥታ

የካቲት 30 ቀን 2017 ዓ.ም ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ

የብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሞገስ ባልቻ የወጣትነት እድሜ በአግባብ ከጠቀምንበት ነገ የምንወስንበትና ለአገራችን በጎ አሻራ የምናሳርፍበት ወሳኝ ሰዓት ነው ብለዋል

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በላይ ደጀን በበኩላቸው ባሉን 114 የወጣት ስብዕና መገንቢያ ማዕከላት የሚስሩ ወጣቶች ያላቸውን ተሰጥኦ፣ ክህሎት፣እንዲያዳብሩ ለማድረግ የሚሰራው ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ በአስረ አንዱም ክፍለ ከተማ በሚገኙ የወጣት ስብዕና መገንቢያ ማዕከላት የሚሰሩ አማተር ኪነ ጥበብ ቡድኖች የሚወዳደሩበት የዘመናዊ ዳንስ እና ባህላዊ ውዝዋዜ የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በድምቀት በመካሄድ ላይ ነው

ብልፅግናና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ውድድር ላይ አምስት የባህላዊ እና አምስት የዘመናዊ የኪነ ጥበብ ቡድኖች ጠንካራ ፉክክር የሚደርጉ ሲሆን የከተማችን ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ በርካታ የኪነ ጥበብ አፍቃሪያን ታድመዋል

የቢሮውን ማኅበራዊ ሚዲያ ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ 👇👇👇እናመሰግናለን

👍👍👍 ፌስ ቡክ ገጽ:- https://www.facebook.com/profile.php?id=100069054105219

👍👍👍 ቴሌግራም ቻናል: https://t.me/youthsport2014

👍👍👍ትዊተር

https://twitter.com/compose/tweet

👍👍👍ቲክቶክ

https://vm.tiktok.com/ZM2j4H9mE/

👍👍👍ኢንስታግራም

https://www.instagram.com/addis_abeba_youth_and_sport_

 


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.