የወጣቱ እና የስፖርት ቤተሰቡ የበጎ ፍቃድ አገል...

image description
- ውስጥ ወጣቶች    0

የወጣቱ እና የስፖርት ቤተሰቡ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ተሳትፎ ከዓመት ዓመት እየጎለበተ በመምጣቱ የሕዝባችን ችግር በራሳችን አቅም መፍታት ችለናል፡፡ /አቶ በላይ ደጀን/ ሰኔ 28 ቀን 2016ዓ.ም ወጣቶች እና ሰፖርት ቢሮ

የወጣቱ እና የስፖርት ቤተሰቡ የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ተሳትፎ ከዓመት ዓመት እየጎለበተ በመምጣቱ የሕዝባችን ችግር በራሳችን አቅም መፍታት ችለናል፡፡ /አቶ በላይ ደጀን/

ሰኔ 28 ቀን 2016ዓ.ም ወጣቶች እና ሰፖርት ቢሮ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ የ2016ቱ የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት የንቅናቄ መድረክ በአበበ ቢቂላ ስቴድየም በድምቀት አካሄደ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ በላይ ደጀን በመድረኩ ላይ ባስትላለፉት መልዕክት ባሳለፍናቸው የለውጥ ዓመታት የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶች እና የስፖርት ቤተሰቦች በክረምት ወራት በተለያዩ የበጎ ፍቃድ ተግባራት ላይ በተደራጀ መንገድ እየሰሩ እንደሚገኝ ገልጸው በጎ ፍቃደኛች የጊዜ፣ የእውቀትና የጉልበት አስተዋፅኦ በማበርከታቸው የሕዝባችንን ችግር በራሳችን አቅም መፍታት ችለናል ብለዋል

በኢኮኖሚያዊ፣በማህበራዊ እና በፖለቲካው መስክ ውጤት ለማምጣት የተጀመረውን የብልፅግና ጉዞ እውን ለማድረግ ወጣቱና የስፓርት ቤተሰቡ ከፍተኛ ሚና ነበረው ያሉት አቶ በላይ

የከተማው ወጣቶች እና የስፖርት ቤተሰቦች በክረምት ወራት በሚከናወኑ የበጎ ፍቃድ ተግባራት ላይ በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል

ታማኝ ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎች ለማግኘት የቢሮውን ማኅበራዊ ሚዲያ ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ 👇👇👇እናመሰግናለን

👍👍👍 ፌስ ቡክ ገጽ:- https://www.facebook.com/profile.php?id=100069054105219

👍👍👍 ቴሌግራም ቻናል: https://t.me/youthsport2014

👍👍👍ትዊተር

https://twitter.com/compose/tweet

👍👍👍ቲክቶክ

https://vm.tiktok.com/ZM2j4H9mE/

👍👍👍ኢንስታግራም

https://www.instagram.com/addis_abeba_youth_and_sport_/

👍👍👍 ኢሜል

addissport2013@gmail.com

+3

ሁሉም የስሜት መግለጫዎች

108Dawit Dave፤ አዲስ አበባ ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ Addis Ababa Youth and Sport Bureau . እና 106 ሌሎች


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.