14ቱን የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማስተ...

image description
- ውስጥ ስፖርት    0

14ቱን የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማስተዋወቅ እና የስፖርት ፌስቲቫል ፕሮግራም ተካሄደ። ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም ወጣቶች እና ሰፖርት ቢሮ

14ቱን የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የማስተዋወቅ እና የስፖርት ፌስቲቫል ፕሮግራም ተካሄደ።

ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም ወጣቶች እና ሰፖርት ቢሮ

ከ20ሺ በላይ የከተማው ወጣቶች እና የሰፖርት ቤተሰቦች የተሳተፉበት ከተማ አቀፍ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ንቅናቄ ላይ 14ቱም አገልግሎት በማስተዋወቅ እና የስፓርት ፌስቲቫል ተካሄደ።

ዛሬ በአበበ ቢቂላ ስቴድየም በተካሄደው የክረምት በጎ ፍቃድ የንቅናቄ መርሃ ግብር ላይ ስብአዊ አገልግሎት ፣ ማህበራዊ አገልግሎት፣አረንጓዴ ልማትና አከባቢ ጥበቃ፣በትምህርትና ስልጠና፣ የጤና አገልግሎት፣የመንገድ ትራፊክ ፣የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ድጋፍ፣የሙያ በጎ ፍቃድ፣ በጎነት ለሰላም እሴት፣ ማህበራዊ ሚዲያ ለበጎ ተግባር፣የስፓርት እንቅስቃሴ ፣ የኪነ ጥበብ አገልግሎት እና ወሰን ተሻጋሪ አገልግሎቶችን ለወጣቶችና ስፖርት ቤተሰቦች የማስተዋወቅ ስራ ተሰረቷል።

በንቅናቄ ፕሮግራሙ ላይ በከተማው የሚገኙ 36ቱም ፌዴሬሽኖች አሶሴሽኖች የስፓርት ትርኢት በማቅረብ፣የወጣት ስብዕና መገንቢያ ማዕከላት አገልግሎት የማስተዋወቅ ስራ ከመከናወናቸው ባሻጋር ሁሉም ክፍለ ከተሞች በንቅናቄው ተሳትፈዋል ።

ታማኝ ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎች ለማግኘት የቢሮውን ማኅበራዊ ሚዲያ ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ 👇👇👇እናመሰግናለን

👍👍👍 ፌስ ቡክ ገጽ:- https://www.facebook.com/profile.php?id=100069054105219

👍👍👍 ቴሌግራም ቻናል: https://t.me/youthsport2014

👍👍👍ትዊተር

https://twitter.com/compose/tweet

👍👍👍ቲክቶክ

https://vm.tiktok.com/ZM2j4H9mE/

👍👍👍ኢንስታግራም

https://www.instagram.com/addis_abeba_youth_and_sport_/

👍👍👍 ኢሜል

addissport2013@gmail.com

+6

ሁሉም የስሜት መግለጫዎች

128You፤ Dawit Dave፤ Gossaye Alemayehu እና 125 ሌሎች


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.