6ኛው ከተማ አቀፍ የአማተር ኪነ ጥበብ ክበባት...

image description
- ውስጥ ወጣቶች    0

6ኛው ከተማ አቀፍ የአማተር ኪነ ጥበብ ክበባት ፌስቲቫል ውድድር ተጠናቀቀ። ነሐሴ 30 ቀን 2016ዓ.ም ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ

ቢሮው ያዘጋጀው ከተማ አቀፍ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫል እና ውድድር በብሔራዊ ቴአትር በመካሄድ ላይ ነው

ነሐሴ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ በጎነት እና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ በሚል መሪ ቃል ላላፉት ለሶስት ወራት ሲያካሄድ የቆየው ከተማ አቀፍ የአማተር ኪነጥበብ ክበባት ፌስቲቫል የፍጻሜ ውድድር በብሔራዊ ቴአትር በመካሄድ ላይ ነው፡፡

በፍጻሜ ውድድሩ በባህዊ ውዝዋዜ ኢትዮጵያዊነት ከቦሌ ክፍለ ከተማ፣ማያ ከነፋስ ስልክ ላፍተቶ፣ሳባኖቫ ከአቃቂ፣ ሻሎም ኢትዮጵያ ከቂርቆስ፣ ጥበብ ለእኔ ከአዲስ ከተማ ሲፎካከሩ፣ በዘመናዊ ዳንስ ኢትዮ አሀዱ ከቂርቆስ፣ፒስ ኤንድ ላቭ ከአቃቂ፣ ኤዞፕ ከጉለሌ፣ ሜዝ ከአዲስ ከተማ እና ሀ ግዕዝ ከንፋስ ስልክ የሚፎካከሩ ሲሆን ውድድሩን ስመ ጥር የሆኑ የብሔራዊ ቴአትር ኬሮግራፈሮች እና አሰልጣኞች እንደሚዳኙት ተመልክቷል፡፡

ታማኝ ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎች ለማግኘት የቢሮውን ማኅበራዊ ሚዲያ ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ 👇👇👇እናመሰግናለን

👍👍👍 ፌስ ቡክ ገጽ:- https://www.facebook.com/profile.php?id=100069054105219

👍👍👍 ቴሌግራም ቻናል: https://t.me/youthsport2014

👍👍👍 you tube https://www.youtube.com/channel/UC0CARW3IdFaPlZ980VITn5Q

👍👍👍ትዊተር :- https://twitter.com/SportYout79296

👍👍👍ቲክቶክ

https://vm.tiktok.com/ZMYR8WTs8

All reactions:

86Meshu Man, አዲስ አበባ ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ Addis Ababa Youth and Sport Bureau . and 84 others


Comments

ምንም አልተገኘም.

አስተያየቶችዎን ይተዉት.