የዜጐች ስምምነት ሰነድ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ በከተማው አስተዳደር ምክር ቤት በአዋጅ ቁጥር 74/2014 የተቋቋመ ሲሆን፤ ከተማይቱ በሁለቱ ዘርፎች በወጣቶችና በስፖርት ዙሪያ የምትሰጣቸውን አገልግሎቶችና ከዚህ በተያያዘ የሚከናወኑ ተግባራትን የሚፈፅምበትና የሚያስፈፅምበት ስልጠንና ኃላፊነት ተሰጥቶታል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ በከተማው አስተዳደር ምክር ቤት በአዋጅ ቁጥር 74/2014 የተቋቋመ ሲሆን፤ ከተማይቱ በሁለቱ ዘርፎች በወጣቶችና በስፖርት ዙሪያ የምትሰጣቸውን አገልግሎቶችና ከዚህ በተያያዘ የሚከናወኑ ተግባራትን የሚፈፅምበትና የሚያስፈፅምበት ስልጠንና ኃላፊነት ተሰጥቶታል፡፡